Headlines

Latest posts

All
amharic
oromifa
somali

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግሥት አንቀፅ 62(9)እና በዐዋጅ ቁጥር 359/1995 አንቀጽ 14 ንዑስ አንቀፅ 2(ለ) መሠረት የትግራይ ክልል አካታች ጊዜያዊ አስተዳደርን በርዕሰ መስተዳደርነት እንዲመሩ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የትግራይ ክልል አካታች ጊዜያዊ አስተዳደር አስመልክቶ በጸደቀው ደንብ ቁጥር 479/2013 አንቀጽ 4(2) እና የዓመቱን የሥራ አፈጻጸም ባቀረቡት መሠረት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሌፍተናንት ጄኔራል ታደሰ ወረደን ለአንድ ዓመት ሹመታቸውን አራዝመዋል፡፡

Popular

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::

Significant posts

የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማ ልማት ኮንስትራክሽንና ማዘጋጃ ቤታዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የድሬዳዋ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣንን ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የቄራ አገልግሎትን ድርጅትን እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር የፅዳትና ውበት ኤጀንሲ ስር እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ጎበኘ።

Read More

“አካል ጉዳተኞችን አሳታፊና አካታች ለማድረግ ሁሉም ማህበረሰብ የድርሻውን ሊወጣ ይገባዋል”። _ የድሬዳዋ አስተዳደር ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ሃላፊ ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀን በዓል ዘንድሮ በአስተዳደራችን ድሬዳዋ አዘጋጅነት “አካታች የፈጠራ ስራና ሽግግራዊ መፍትሔ ለኢትዮጲያ አካል ጉዳተኞች ሁለንተናዊ ተደራሽነት” በሚል መሪ ቃል ለ30ኛ ጊዜ ህዳር 24 ቀን 2015 ዓ.ም ይከበራል።

Read More

የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች ከተቋማት ጋር የስራ እቅድ ውል ተፈራረሙ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት እና የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች በድሬደዋ አስተዳደር ቻርተር ቁጥር 416/1996 አንቀጽ 12 እና በምክር ቤቱ የአሰራርና የአባላት ስነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 11/2009 መሰረት የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች በአስተዳደሩ ከሚገኙ የአስፈጻሚ ተቋማት ጋር የ2015 ዓ.ም የስራ እቅድ ውል የተፈራረሙ ሲሆን በስራ እቅድ ውል ፊርማው ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈትሂያ አደን፤የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ አቶ ከድር ጁሀር፤ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎችና የድሬደዋ አስተዳደር የቢሮ ሀላፊዎች ተገኝቷል፡፡

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

የትንሳኤ በዓል እየሱስ ክርስቶስ በደሙ የሰው ልጆችን ከሀጢአት ለማንጻት ራሱን አሳልፎ በመሰጠት ወደር የማይገኝለት ፍቅሩን በመስቀል ላይ ገልፆ በሞቱ ለሰዉ ልጆች ሁሉ ምህረት ያስገኘበት እና ሞትንም ድል በመንሳት ከሞት የተነሳበት በዓል መሆኑን ኃላፊው በመልዕክታቸው ገልፀዋል። ትንሳኤ የተስፋ፣ የእምነት እና የአዲስ ህይወት ጅማሮ ምልክት እንደመሆኑ ይህ በዓል በልባችን ሰላምን፣ በማህበረሰባችን አንድነትን፣ በሀገራችንም ብልጽግናና እድገትን ይዞ ይመጣ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::

በዓሉ የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የአንድነት እንዲሆን የተመኙት ክቡር ም/ከንቲባው ፤ ያለንን በማካፈል፣ ጐረቤትን በማገዝ እና በመጠየቅ እንዲሁም የተቸገሩትን በመርዳት በአሉን በጋራ ማሳለፍ እንደሚገባ በመልዕክታቸው ገልፀዋል። በዓሉ የፍቅር፣ የአብሮነት፣ የመተሳሰብ እና የመቻቻል እሴቶች ይበልጥ የሚጠናከሩበት ሊሆን እንደሚገባ ክቡር ም/ ከንቲባው ጠቁመው፤ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የፍቅር፣ የሰላም፣ የደስታ፣ የብልፅግና እና የመተሳሰብ በአል ይሆን ዘንድ መልካም…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::

በመልዕክታቸውም ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሠላም፣ በአንድነትና በፍቅር አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በዓልን ደስተኛ ሆነው እንዲያሳልፉ ካለን ላይ በማካፈልና እርስ በእርስ በመረዳዳት እንዲሁም በመተሳሰብና በፍቅር በዓሉን ማሳለፍ እንደሚገባ ክቡር ከንቲባ በመልዕክታቸው ጠቅሰዋል። በመጨረሻም በዓሉ የሠላም፣ የደስታ፣ የፍቅር እንዲሆን እምኛለሁ በማለት ክቡር ከንቲባው የመልካም ምኞት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::

የትንሣኤ በዓል በክርስቲያኖች ዘንድ ልዩ ቦታ ያለው በዓል ነው። ሞት የተሻረበትና ሕይወት ዋስትና ያገኘበት ነው። ከሞት ባሻገር ሕይወት፣ ከመቃብር ባሻገር ትንሣኤ መኖሩ የታወጀበት ነው። ሞት መጨረሻ መቃብር መዳረሻ አለመሆናቸው የተረጋገጠበት ነው። በአዳም ምክንያት ወደ ምድር የወረደው ሰው፣ በክርስቶስ ምክንያት ወደላይ የወጣበት ነው። የዘንድሮውን ትንሣኤ የምናከብረው ሀገራችን ኢትዮጵያ በሚያልፍ ፈተና ውስጥ እንዳለች እያሰብን ነው። መንገዳችን ረጅም፣…

Read More

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግሥት አንቀፅ 62(9)እና በዐዋጅ ቁጥር 359/1995 አንቀጽ 14 ንዑስ አንቀፅ 2(ለ) መሠረት የትግራይ ክልል አካታች ጊዜያዊ አስተዳደርን በርዕሰ መስተዳደርነት እንዲመሩ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የትግራይ ክልል አካታች ጊዜያዊ አስተዳደር አስመልክቶ በጸደቀው ደንብ ቁጥር 479/2013 አንቀጽ 4(2) እና የዓመቱን የሥራ አፈጻጸም ባቀረቡት መሠረት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሌፍተናንት ጄኔራል ታደሰ ወረደን ለአንድ ዓመት ሹመታቸውን አራዝመዋል፡፡

Read More

የዓለም የነዳጅ ዋጋ መጠነ ሰፊ ቅናሽ አሳየ። የአንድ ድፍድፍ የነዳጅ ዋጋ በ13 በመቶ ቅናሽ ማሳየቱ ተነገረ።

አሜሪካ እና ኢራን ሆርሙዝን ለመክፈት መስማማታቸውን ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። አሜሪካ እና ኢራን ለሁለት ሳምንታት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት አድርገዋል። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የኢራን መንግሥት ለሁለት ሳምንታት የሚቆይ “ሁለትዮሽ የተኩስ አቁም” ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታውቀዋል። በስምምነቱ መሰረትም ኢራን ለዓለም አቀፍ የንግድ መርከቦች ዝግ አድርጋው የነበረውን የሆርሙዝ ወሽመጥ ለሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ክፍት…

Read More

“መጋቢት 24 የኢትዮጵያ ልዕልና አረጋግጧል”

በድሬዳዋ አስተዳደር ስምንተኛ ዓመትን የሚዘክር ደማቅ የህዝባዊ ድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል መጋቢት 24 ቀን የተጀመረውን ሀገራዊ የለውጥ ጉዞ ስምንተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ፣ በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ አስተዳደር ለገሀር አደባባይ ደማቅ የህዝባዊ ድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል። በመርሃ-ግብሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ…

Read More

Dirree Dhawaatti Hiriirri Derggarsaa Injifannoowwan Bitooteessaa 24, Mataduree “Itoophiyaa Gara Fakkeenyummaatti”jedhuun Haala Miidhagaan Gaggeeffamaa Jira.

Hiriiricharratti Kabajamoo Kantibaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar dabalatee Hoggantoonni Olaanoon bulchinsaa, Hojjettoonni mootummaa jiraattoonni bulchinsaa hedduun argamanii jiran. Biiroon Dhimmoota Komunikeeshinii Mootummaa Bulchinsa Dirree Dhawaa odeeffannoo Dabalataaf Hordofnee kan isn biraan geenyu ta’a.

Read More

Bannaanbax ballaaran oo taageero dadweyne ah ayaa maanta ka socda Maamulka Dir Dhabe, kaas oo lagu xusayo sannad-guuradii siddeedaad ee safarka isbeddelka qaran ee Itoobiya, oo la bilaabay 24-ka Cuur.

Munaasabaddan oo si heer sare ah loo soo agaasimay ayaa waxaa ka soo qayb galay masuuliyiin sare oo ka tirsan maamulka iyo xisbiga talada haya. Waxaa ka mid ah Duqa Magaalada Dir Dhabe, mudane Khedir Juhar; Ku-xigeenka Duqa Magaalada ee qaabilsan ganacsiga, maalgashiga iyo warshadaha; Afhayeenka Golaha Wakiillada Shacabka ee Maamulka Dir Dhabe, mudane Cabdi…

Read More