የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
የትንሳኤ በዓል እየሱስ ክርስቶስ በደሙ የሰው ልጆችን ከሀጢአት ለማንጻት ራሱን አሳልፎ በመሰጠት ወደር የማይገኝለት ፍቅሩን…
የትንሳኤ በዓል እየሱስ ክርስቶስ በደሙ የሰው ልጆችን ከሀጢአት ለማንጻት ራሱን አሳልፎ በመሰጠት ወደር የማይገኝለት ፍቅሩን በመስቀል ላይ ገልፆ በሞቱ ለሰዉ ልጆች ሁሉ ምህረት ያስገኘበት እና ሞትንም ድል በመንሳት ከሞት የተነሳበት በዓል መሆኑን ኃላፊው በመልዕክታቸው ገልፀዋል። ትንሳኤ የተስፋ፣ የእምነት እና የአዲስ ህይወት ጅማሮ ምልክት እንደመሆኑ ይህ በዓል በልባችን ሰላምን፣ በማህበረሰባችን አንድነትን፣ በሀገራችንም ብልጽግናና እድገትን ይዞ ይመጣ…
በዓሉ የሰላም ፣ የፍቅር ፣ የአንድነት እንዲሆን የተመኙት ክቡር ም/ከንቲባው ፤ ያለንን በማካፈል፣ ጐረቤትን በማገዝ እና በመጠየቅ እንዲሁም የተቸገሩትን በመርዳት በአሉን በጋራ ማሳለፍ እንደሚገባ በመልዕክታቸው ገልፀዋል። በዓሉ የፍቅር፣ የአብሮነት፣ የመተሳሰብ እና የመቻቻል እሴቶች ይበልጥ የሚጠናከሩበት ሊሆን እንደሚገባ ክቡር ም/ ከንቲባው ጠቁመው፤ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የፍቅር፣ የሰላም፣ የደስታ፣ የብልፅግና እና የመተሳሰብ በአል ይሆን ዘንድ መልካም…
በመልዕክታቸውም ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሠላም፣ በአንድነትና በፍቅር አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በዓልን ደስተኛ ሆነው እንዲያሳልፉ ካለን ላይ በማካፈልና እርስ በእርስ በመረዳዳት እንዲሁም በመተሳሰብና በፍቅር በዓሉን ማሳለፍ እንደሚገባ ክቡር ከንቲባ በመልዕክታቸው ጠቅሰዋል። በመጨረሻም በዓሉ የሠላም፣ የደስታ፣ የፍቅር እንዲሆን እምኛለሁ በማለት ክቡር ከንቲባው የመልካም ምኞት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
የትንሣኤ በዓል በክርስቲያኖች ዘንድ ልዩ ቦታ ያለው በዓል ነው። ሞት የተሻረበትና ሕይወት ዋስትና ያገኘበት ነው። ከሞት ባሻገር ሕይወት፣ ከመቃብር ባሻገር ትንሣኤ መኖሩ የታወጀበት ነው። ሞት መጨረሻ መቃብር መዳረሻ አለመሆናቸው የተረጋገጠበት ነው። በአዳም ምክንያት ወደ ምድር የወረደው ሰው፣ በክርስቶስ ምክንያት ወደላይ የወጣበት ነው። የዘንድሮውን ትንሣኤ የምናከብረው ሀገራችን ኢትዮጵያ በሚያልፍ ፈተና ውስጥ እንዳለች እያሰብን ነው። መንገዳችን ረጅም፣…
አሜሪካ እና ኢራን ሆርሙዝን ለመክፈት መስማማታቸውን ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ቀንሷል። አሜሪካ እና ኢራን ለሁለት ሳምንታት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት አድርገዋል። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የኢራን መንግሥት ለሁለት ሳምንታት የሚቆይ “ሁለትዮሽ የተኩስ አቁም” ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታውቀዋል። በስምምነቱ መሰረትም ኢራን ለዓለም አቀፍ የንግድ መርከቦች ዝግ አድርጋው የነበረውን የሆርሙዝ ወሽመጥ ለሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ክፍት…
በድሬዳዋ አስተዳደር ስምንተኛ ዓመትን የሚዘክር ደማቅ የህዝባዊ ድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል መጋቢት 24 ቀን የተጀመረውን ሀገራዊ የለውጥ ጉዞ ስምንተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ፣ በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ አስተዳደር ለገሀር አደባባይ ደማቅ የህዝባዊ ድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል። በመርሃ-ግብሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ…
Hiriiricharratti Kabajamoo Kantibaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar dabalatee Hoggantoonni Olaanoon bulchinsaa, Hojjettoonni mootummaa jiraattoonni bulchinsaa hedduun argamanii jiran. Biiroon Dhimmoota Komunikeeshinii Mootummaa Bulchinsa Dirree Dhawaa odeeffannoo Dabalataaf Hordofnee kan isn biraan geenyu ta’a.
Munaasabaddan oo si heer sare ah loo soo agaasimay ayaa waxaa ka soo qayb galay masuuliyiin sare oo ka tirsan maamulka iyo xisbiga talada haya. Waxaa ka mid ah Duqa Magaalada Dir Dhabe, mudane Khedir Juhar; Ku-xigeenka Duqa Magaalada ee qaabilsan ganacsiga, maalgashiga iyo warshadaha; Afhayeenka Golaha Wakiillada Shacabka ee Maamulka Dir Dhabe, mudane Cabdi…